am_tn/lev/16/14.md

635 B

የወይፈኑ ደም

ይህ በዘሌዋዊያን 16:11 እንደተገለጸው አሮን በሳህን የያዘው ደም ነው::

በጣቱ ይርጭ

ደሙን ለመርጨት ጣቱን ይጠቀም

በሥርየቱ መክደኛ ትይዩ

በመክደኛው ላይ ደም ያድርግ ወይም ይርጭ እንዲሁ ደግሞ ወደ ቅዱሳነ ቅዱስ እንደገባ ከፊት ለፊቱ በመክደኛው ጐን ይርጨው

በሥርየቱ መክደኛ ፊት

ሁኔኛ ትርጉሞች: 1) ከሥርየቱ መክደኛ በታች በደረት አካባቢ 2) በሥርየቱ መክደኛ ፊት በመሬት