ይህ በዘሌዋዊያን 16:11 እንደተገለጸው አሮን በሳህን የያዘው ደም ነው::
ደሙን ለመርጨት ጣቱን ይጠቀም
በመክደኛው ላይ ደም ያድርግ ወይም ይርጭ እንዲሁ ደግሞ ወደ ቅዱሳነ ቅዱስ እንደገባ ከፊት ለፊቱ በመክደኛው ጐን ይርጨው
ሁኔኛ ትርጉሞች: 1) ከሥርየቱ መክደኛ በታች በደረት አካባቢ 2) በሥርየቱ መክደኛ ፊት በመሬት