am_tn/lev/16/11.md

468 B

አጠቃላይ መረጃ

በማስተሠረያ ቀን አሮን ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል

ወይፈኑን ይረድ

በኋላ በመሠዊያው መክደኛ ላይ ለመርጨት አሮን የወይፈኑን ደም በሳኀን ይያዝ የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)