822 B
822 B
ይህም እስራኤላዊያንን ከሚያረክሱአቸው ነገር የሚትለዩበት ነው::
ሕዝቡን ከሚያረክሰው ነገር ስለመከላከል እግዚአብሔር የሚናገረው ሕዝቡን ከርኩሰት በርቀት እንደመጠበቅ ተገልጾአል:: “ርኩሰት” የተባለው ረቂቅ ስም እንደ “ርኩስ” ሊገለጽ ይችላል:: አት ይህ የእስራኤልን ሕዝብ ከርኩሰት ለመከላከሉበት ነው (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ርኩስነታቸው
ሌሎች ሰዎች የማይነኩአቸውና ለእግዚአብሔር ዓላማ ተቀባይነት የሌላቸው ሰዎች በአካል ርኩስ ተብሎአል ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ