am_tn/lev/15/13.md

622 B

ከፈሳሹ ነገር ይነጻል

ከበሽታው እየገገመ ያለው ሰው በአካል ንጹህ እንደሆነ ተገልጾአል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከፈሳሽ ነገር ይፈወሳል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር እና ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)

ንጹህም ይሆናል

ሌሎች ሰዎች መንካት የሚችለው ሰው በአካል ንጹህ እንደሆነ ተነገሮአል:: (ዘይቤያዊ አጋገር ይመልከቱ)