እዚህ እናንተ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 13:47 ይህን ቃል እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“ርስት አድርጌ የሚሰጣቸው” በግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት “የሚትወርሱት ምድር” (ረቂቅ ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)