አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ጥቂት ዘይት በእግዚአብሔር መገኘት ይርጭ:: በምን ላይ ካህኑ ዘይቱን እንደሚረጭ አልተገለጸም::