am_tn/lev/14/06.md

1.0 KiB

አጠቃላይ መግለጫ

አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡

የታረደው ወፍ

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ሰውየው ያረደው ወፍ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::

የሚነጻው ሰው

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::

ንጹህ እንደሆነ ካህኑ ያስታውቀው

ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ተቀባይነት ያለውና ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል፡፡ ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ