በዘሌዋዊያን 13፡47-48 እንነዚህን ቃላት እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ስለሆነም ካህኑ ያስታውቀው
ሕዝቡ እንዲነካ የተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ንጹህ ተብሎአል:: እናም ሕዝቡ እንዲነካ ያልተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)