am_tn/lev/13/59.md

603 B

ከቆዳ የተሠራው ማንኛውም ዕቃ በደዌ ቢበከል

በዘሌዋዊያን 13፡47-48 እንነዚህን ቃላት እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡

ስለሆነም ይህን ያስታውቀው

ስለሆነም ካህኑ ያስታውቀው

ንጹህ ወይም ርኩስ

ሕዝቡ እንዲነካ የተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ንጹህ ተብሎአል:: እናም ሕዝቡ እንዲነካ ያልተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)