አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ሠፈር አብዛኛው እስራኤላዊያን የሚኖሩበት ቦታ ነው በሽታው ወደሌላ ሰው ስለሚዛመት ወይም ስለሚተላለፍ ንጹህ ያለሆነው ሰው በመካከላቸው እንደኖር አልተፈቀደም
ሌሎች ሰዎች መንካት የማይገባው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)