am_tn/lev/13/38.md

833 B

አጠቃላይ መግለጫ

አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡

ቋቁቻ

ደለቻ/ደብዛዛ ነጭ ነገር

ሽፍታ

በዘሌዋዊያን 13:6 ይህን ቃል እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ::

ሰውየውም/እርሱ ንጹህ ነው

እዚህ “እርሱ” በአጠቃላይ ለወንዶችና ለሴቶች እንዴሚውል ያመለክታል: አት: “ያ ሰው ንጹህ ነው” (የወንድ ጾታ ቃላት ሴት ጾታን ስለማካተት ይመልከቱ)

ሰውየው ንጹህ ነው

ሌሎች ሰዎች መንካት የሚገባው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)