አጠቃላይ መግለጫ
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ንጹህ መሆኑን ካህኑ ከተናገረ … ሰውየው ነጽቶአል ካህኑም ንጹህ መሆኑን ያስታውቅ
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚገባው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሰውየው ርኩስ ነው
ሌሎች ሰዎች መንካት የማይገባው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)