አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል
ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ይባላል፤ እናም ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የማይችሉት ሰው በአካል ርኩስ ይባላል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)