am_tn/lev/11/46.md

1.1 KiB

አጠቃላይ መረጃ

እግዚአብሔር ሕዝቡ ምን እንዲበላ እንደፈቀደና ምን እንዳይበላ እንደከለከለ ለሙሴና ለአሮን በመናገር ያበቃል

መለየት ስላለባቸው ነገሮች

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት እናንተ መለየት ስለአለባችሁ ነገሮች (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)

በእርኩሱና በንጹሑ መካከል

ሕዝቡ እንዲነካና እንዲበላ የተገባቸው እግዚአብሔር የተናገራቸው እንስሳት በአካል ርኩስ ተብለዋል እና ሕዝቡ እንዲነካና እንዲበላ የተነገራቸው በአካል ንጹህ ተብለዋል ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ

የሚበላውና የማይበላው

ይህ በተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ የሚትበሉትንና የማትበሉትን፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)