am_tn/lev/11/34.md

526 B

ርኩስ

ርኩስ የሆነ ውሃ በላዩ ላይ በመፍሰሱ ምክንያት ሕዝቡ መብላት ያልተገባው ምግብ ርኩስ ተደርጐ ተነግሮአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)

በድኖች

ሙት አካላት

ይሰበር

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ ይህን ይሰባብሩት ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ፡፡