ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን ይናገራል::
ይህም ሰኮናው አንድ ከመሆን ይልቅ ለሁለት የተሰነጠቀውን ማለት ነው::