am_tn/lev/09/03.md

847 B

አጠቃላይ መረጃ

ሙሴ ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል::

እስራኤላዊያንንም እንዲህ በላቸው አንድ አውራ ፍየል ውሰዱ … ስለራሳችሁም ቁሙ

ሙሴ ለአሮን መናገር ቀጠለ:: ይህም በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ ነው:: ቀጥተኛ ጥቅስ እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አንድ አውራ ፍየል ይዘው….ለሕዝቡ ሁሉ እንዲያቀርቡ እስራኤላዊያንን ንገራቸው:: (ጥቅሶችን በጥቅሶች እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)

የአንድ ዓመት ዕድሜ

“የአሥራ ሁለት ወር ዕድሜ”

በእግዚአብሔር ፊት ለመሥዋዕት

“ለእግዚአብሔር ለመሠዋት”