933 B
933 B
በእሳት ለእግዚአብሔር ከቀረበው መሥዋዕት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
እስራኤላዊያን እንዲሰጧቸው እግዚአብሔር አዘዘ፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ ያም ለእነርሱ እንዲሰጡ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ አዘዘ:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
ካህናቱን በቀባበት
“ሙሴ ካህናቱን በቀባበት”
ከትውልድ እስከ ትውልድ
በዘሌዋዊያን 3:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡