”ልብ” የሚለው ሙሉ ሰውነትን ሲያመላክት ስሜትን ግን በይበልጥ ያመላክታል። “ደስታችን”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም፤ 1)ለበዓል በራሳችን ላይ አበባን አናደርግም ወይንም 2)“አክሊል” የሚለው የሚያመላክተው ንጉሶቻቸውን ሲሆን “ራስ” የሚለው ደግሞ የሥልጣን ቦታን ያሳያል። “ንጉስ አልባ ሆነናል።”