am_tn/lam/03/37.md

469 B

ጌታ ያላዘዘውን የሚልና የሚፈጽም ማን ነው?

ጸሓፊው ምላሽ የማይሰጠውን ጥያቄ የሚጠቀመው እግዚብሔር እንዲሆን የተናገረው ነገር ብቻ እንደሚሆን ነው። “ማንም ተናግሮ አልሆነም፤ እግኤአብሔር ካላለው በስተቀር” ወይንም “እግዚአብሔር ካላዘዘው በስተቀር ሰው ስላለው የሆነ ነገር የለም”