ሶስቱ ነገዶች የቀረበባቸው እውነት ላለመሆኑ ሁለት መላምታዊ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡ ሌሎች አማልክትን ለማምለክ መሰዊያ አላበጁም፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)