am_tn/jos/22/21.md

381 B

ይህ የሆነው በአመጽ ከሆነ.. ያህዌ ለዚህ ስራችን ይቅጣን

ሶስቱ ነገዶች የቀረበባቸው እውነት ላለመሆኑ ሁለት መላምታዊ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡ ሌሎች አማልክትን ለማምለክ መሰዊያ አላበጁም፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)