የዮርዳኖስ
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው
ከከነዓን ምድር ፊት
ከዮርዳኖስ ወንዝ ባሻገር የሚኖሩ እስራኤላውያን ነገዶች መሰዊያውን ወደ ገነቡበት ከነዓን ይገባሉ፡፡ ይህ ስፍራ የተገለጸው ሌሎች ነገዶች የሚኖሩበት የከነዓን "ፊት " ወይም "መግቢያ" እንደነበረ ተደርጎ ነው፡፡ "ወደ ከነዓን ምድር መግቢያ ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ገሊሎት
የከተማ ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)