am_tn/jos/21/08.md

807 B

ያህዌ በሙሴ እጅ አዘዘ

"በእጅ" የሚለው ሀረግ ትርጉሙ ያህዌ ሙሴን ትዕዛዙን ለማቅረብ ተጠቀመበት ማለት ነው፡፡ "ያህዌ ሙሴ እንዲያዝ ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)

የቀዓታውያን ነገዶች

በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡