am_tn/jos/21/04.md

946 B

እጣ መጣል

ከመሪዎች ፍላጎት ውጭ በዕጣ ምርጫ የማድረግ ዘዴ ብዙውን ጊዜ የሚካሄደው እግዚአብሔር ውጤቱን ይወስን በሚል ሃሳብ ነው፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡

ቀዓታውያን

በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡

አስራ ሶስት ከተሞች… አስር ከተሞች

የከተሞች ቁጥር (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

ግማሽ ነገድ

የነገዱ ግማሽ የተባለበት ምክንያት ቀሪው ግማሽ ርስታቸውን ዮርዳኖስን ወንዝ ከማቋረጣቸው አስቀድሞ ስተቀበሉ ነው፡፡