am_tn/jos/19/51.md

483 B

የተሰጧቸው… ርስቶች እነዚህ ናቸው

የተለያዩ ነገዶች የተቀበሏቸው መሬት እና ከተሞች የተገለጹት ቋሚ ሀብት አድርገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ውርስ ተደርጎ የተሰጣቸው… ምድርና ከተሞች ድርሻቸው እነዚህ ናቸው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)