የተለያዩ ነገዶች የተቀበሏቸው መሬት እና ከተሞች የተገለጹት ቋሚ ሀብት አድርገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ውርስ ተደርጎ የተሰጣቸው… ምድርና ከተሞች ድርሻቸው እነዚህ ናቸው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)