ኢያሱ የተቀበላት ከተማ የተገለጸችው ቋሚ ርስቱ አድርጎ እንደተቀበላት ርስቱ ተደርጎ ነው፡፡ "በምድራቸው ርስት አድርገው ለነዌ ልጅ ለኢያሱ ከተማ ሰጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)