am_tn/jos/19/40.md

899 B

ሰባተኛውን ዕጣ መጣል

ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ

ሰባተኛው

በዝርዝር ውስጥ ሰባተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)

የርስታቸው ግዛት/ክልል

የዳን ነገድ የተቀበለው ምድር የተገለጸው ቋሚ ርስት አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የዳን ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ርስት ግዛት/ክልል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)ጾርዓ፣ ኤሽታኦል፣ ዒር ሼሜሽ፣ ሸዕለቢን፣ ኤሎን፣ እና ይትላ እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)