የይሳኮር ነገድ የተቀበለው ምድር እና ከተማ የተገለጹት ቋሚ ርስት አድረገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ የይሳኮር ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ምድር እና ከተማዎች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)