am_tn/jos/19/05.md

409 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ጸሐፊው በምድሪቱ የነበሩትን የስምዖን ነገዶች ርስት አድርገው የተቀበሏቸውን ከተሞች መዘርዘሩን ቀጠለ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

ጺቅላግ

የዚህችን ከተማ ስም በኢያሱ 15፡31 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ