am_tn/jos/18/25.md

719 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ጸሐፊው በምድሪቱ የነበሩትን የብንያም ነገዶች ርስት አድርገው የተቀበሏቸውን ከተሞች መዘርዘሩን ቀጠለ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

ይህ የብንያም ርስት ነበር

የብንያም ነገድ የተቀበለው ምድር የተገለጸው ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የብንያም ነገድ እንደ ርስት አድርጎ የተቀበለው ምድር ይህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)