am_tn/jos/18/10.md

364 B

ለእያንዳንዱ ድርሻው የሆነው ርስት ተሰጠው

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለእያንዳንዱ ነገድ ከምድሪቱ ድርሻ ድርሻውን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)