ኢያሱ ወደ ምድሪቱ ለሚሄዱ ለሃያ አንዱ ሰዎች ተናገረ
"ላይኛው እና ታችኛው" የሚሉት ቃላት በየአቅጣጫው የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ይህንን በኢያሱ 18፡4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡"በምድሪቱ በሁሉም አቅጣጫ" ወይም "በምድሪቱ በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)