am_tn/jos/18/05.md

869 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች የሚያደርገውን ንግግር ቀጠለ

እነርሱ ይከፋከሉታል

"እነርሱ ምድሩን ይከፋፈላሉ"

ይሁዳ ይቀራል

"የይሁዳ ነገድ ይቀራል"

የዮሴፍ ቤት

እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዮሴፍን ትውልዶችን ነው፡፡ ይህ ሀረግ የኤፍሬምን እና ምናሴን ነገዶች ያመለክታል፡፡ "የኤፍሬም እና የምናሴ ትውልዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)