am_tn/jos/18/01.md

814 B

እነርሱም ምድሪቱን ያዙ

የመገናኛ ድንኳኑን ከመትከላቸው አስቀድሞ በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎችን ማረኩ፡፡ "ምድሪቱን ከማረኩ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የትዕይንቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ይመልከቱ)

ርስት ያልተሰጣቸው

ነገዶቹ የሚቀበሉት መሬት የተገለጸው በቋሚነት እንደተቀበሉት ሀብት ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ርስት አድርጎ መሬት ላልሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)