am_tn/jos/16/08.md

1.4 KiB

ታጱዋ… ቃና

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

ይህ የኤፍሬም ነገድ ርስት ነበር

ኤፍሬም የያዘው ምድር የተገለጸው ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነበር፡፡ "የኤፍሬም ነገድ ርስቱ አድርጎ የተቀበለው ምድር ይህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

በየጎሳው

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለጎሳቸው የሰጠው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)

የተመረጡ ከተሞች

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ የመረጣቸው ከተሞች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )

በምናሴ ጎሳ ውርስ ውስጥ

የምናሴ ነገድ የያዙት ምድር የተገለጸው እንደ ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የምናሴ ነገድ ርስቱ አድርጎ በተቀበለው ምድር ውስጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)