am_tn/jos/16/05.md

517 B

በየ ጎሳው የኤፍሬም ነገድ ድንበር

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለጎሳቸው የሰጠው ድንበር" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)

አጣሮት አዳር…የላይኛው ቤት ሖሮን… ሚክምታት…ተአናት ሴሎ …ኢያኖክ…ነዓራት

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)