am_tn/jos/15/03.md

525 B

ድንበራቸው

"የይሁዳ ነገድ ድንበር የሆነ ምድር"

አቅረቢም…ጺን… ሐጽሮን… አዳር… ቀርቃ… አጽሞን

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

የግብጽ ጅረት

በግብጽ አጠገብ፣ በምድሪቱ ደቡባዊ ምዕራብ ዳርቻ የሚገኝ ትንሽ የወንዝ ውሃ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)