am_tn/jos/11/23.md

1.2 KiB

ኢያሱ ለእስራኤል ርስት አድርጎ ሰጣት

ኢያሱ ምድሪቱን ለእስራኤላውያን የሰጠበት መንገድ የተገለጸው ለአስራኤላውያን ርስትን በቆሚነት እንደሰጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ኢያሱ ለእስራኤላውያን ምድሪቱን ቋሚ ርስት አድርጎ ሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

አሁን

ይህ ቃል እዚህ ስፍራ ያገለገለው በዋናው ታሪክ ፍሰት ቆም ለማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው የመረጃ ዳራ መስጠት ይጀምራል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)

ንጉሦቹ እነዚህ ናቸው

ይህ እስከ ቁጥር 24 የሚገኙትን የንጉሦች ስም ዝርዝር ያመለክታል፡፡

ዓረባ…አርኖን

እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

ሴዎን… ሔሴቦን

እነዚህን ቃላት በኢያሱ 9፡10 እንዴት እንተረጎሟቸው ይመልከቱ፡፡