am_tn/jos/10/42.md

801 B

ኢያሱ እነዚህን ነገሥታት ሁሉ ማረከ እና አገራቸውንም ያዘ፡፡

ይህ በኢያሱ 10፡28 ጀምሮ የተዘረዘሩትን ነገሥታት እና ምድራቸውን ያመለክታል

ኢያሱ ማረከ

እዚህ ስፍራ ኢያሱ የሚወክለው ጠቅላላውን ሰራዊቱን ነው፡፡ "ኢያሱ እና ወታደሮቹ ማረኩ/ያዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ)

በአንድ ጊዜ

ይህ በአንድ ቀን ማለት አይደለም፡፡ በርካታ ቀናት ወይም ሳምንታት ሊወስድ በሚችል በአንድ ወታደራዊ ዘመቻ ወቅት ማለት ነው፡፡