am_tn/jos/10/40.md

467 B

ከንጉሦቻቸው ውስጥ አንድ እንኳን በህይወት አላስቀረም፡፡ በህይወት ያለውን ነገር ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ደመሰሰ

እነዚህ ሁለት ሃረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ሃረጎቹ የእስራኤል ህዝብ በያህዌ ትዕዛዝ የፈጸመውን ሙሉ ለሙሉ የመደምሰስ ተግባር ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽር የሚለውን ይመልከቱ)