እነዚህ ሁለት ሃረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ሃረጎቹ የእስራኤል ህዝብ በያህዌ ትዕዛዝ የፈጸመውን ሙሉ ለሙሉ የመደምሰስ ተግባር ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽር የሚለውን ይመልከቱ)