እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰይፉ የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፣ መምታት የሚለው የሚገልጸው የማረድ እና የመደምሰስ ሃሳብን ነው፡፡ "ገደሉ ደግሞም ደመሰሷቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)