am_tn/jos/10/36.md

709 B

ዔግሎን

ይህ የከተማ ስወም ነው፡፡ ይህንን በኢያሱ 10፡3 ውስጥ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

ከተማቱን ይዘው በሰይፍ ስለት ምቷት

ሰይፉ የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፣ መምታት የሚለው የሚገልጸው የማረድ እና የመደምሰስ ሃሳብን ነው፡፡ "ያዙ፣ገደሉ፣ ደመሰሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)