እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእነርሱ "እጅ" የሚለው የሚወክለው የእነርሱን የበላይነት/መቆጣጠር ነው፡፡ "ያህዌ ለኪሶን ለእስራኤል መንግሥት አሳልፎ ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)