am_tn/jos/10/28.md

626 B

መቄዳ

ይህ የከተማ ስወም ነው፡፡ ይህንን በኢያሱ 10፡10 ውስጥ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)በውስጧ የሚገኙትን ሙሉ በሙሉ ደመሰሰ፡፡ አንድም ነገር በህይወት አላስቀረም፡፡ ኢያሱ አንድም ሰው ወይም እንስሳ በህይወት አለማስቀረቱን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ፣ ሁለተኛው ዐረፍተ ነገር የመጀመሪያውን አረፍተ ነገር አጠቃሎ ያቀርባል፡፡