am_tn/jos/10/20.md

416 B

መቄዳ

በኢያሱ 10፡10 ውስጥ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

በመቃወም አንድም ቃል ለመናገር የቻለ የለም

"ማንም አንዳች ነገር በመቃወም መናገር አልደፈረም" ወይም "ማንም ለማማረር ወይም ለመቃወም አልደፈረም"