በኢያሱ 10፡10 ውስጥ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማንም አንዳች ነገር በመቃወም መናገር አልደፈረም" ወይም "ማንም ለማማረር ወይም ለመቃወም አልደፈረም"