ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
መልዕክተኞች መጥተው ለኢያሱ ነገሩት፡፡ "አንድ ሰው ለኢያሱ ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ተመልከቱ)