am_tn/jos/10/15.md

402 B

መቄዳ

ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)

ለኢያሱ ተነግሮት ነበር

መልዕክተኞች መጥተው ለኢያሱ ነገሩት፡፡ "አንድ ሰው ለኢያሱ ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ተመልከቱ)