am_tn/jos/10/08.md

655 B

እነርሱን በእጆችህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ

እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ህዝብ ጥንካሬ እና ጠላቶቻቸውን የማሸነፍ አቅማቸውን ነው፡፡ "እነርሱ" የሚለው ቃል አጥቂ የሆነውን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)

እኔ ለእነርሱ ሰጥቻቸዋለሁ

እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል ጥቃት የሚጥለውን ሰራዊት ያመለክታል፡፡