am_tn/jos/02/14.md

694 B

አጠቃላይ መረጃ፡

እስራኤላውያን ሰላዮች ረዓብ የጠየቀችውን በኢያሱ 2፡12 ቃል የገቡላትን ፈጸሙ

እስከ ሞት ድረስ እንኳን ቢሆን፣ ህይወታችንን ለእናንተ ህይወት ይህ ፈሊጥ ቃልኪዳናቸውን ካልጠበቁ እግዚአብሔር እርግማኑን በእነርሱ ላይ እንዲያመጣባቸው የሚምሉበት እና የሚጠይቁበት መንገድ ነው፡፡ "ቃል የገባነውን ሳናደርግ ብንቀር፣ ያህዌ እኛን ያጥፋን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)