am_tn/jos/02/06.md

964 B

ነገር ግን እርሷ … ወደ ሰገነቱ/ጣራ ላይ ወሰደቻቸው

ይህ ሰዎቹን እንዴት እንደ ደበቀቻቸው በኢያሱ 2፡4 ላይ ሚገኝ የመረጃ ዳራ እና ማብራሪያ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)

ሰገነት/ጣራ

ጣራው ጠፍጣፋ ጠንካራ ነበር፣ በመሆኑም ሰዎች በዙሪያው ሊረማመዱ ይችሉ ነበር

የተልባ እግር

ልብስ ለመስራት የሚውል፣ ክር/ቃጫ ለማግኘት የሚተከል ተክል፡፡

ሰዎቹ ተከተሏቸው

ሰዎቹ ሰላዮቹን የተከተሏቸው ረዓብ በኢያሱ 2፡5 ላይ ከነገረቻቸው የተነሳ ነው፡፡

መሻገሪያዎች/መልካ

የወንዝ ወይም ሌላ የውሃ አካል፣ በእርምጃ ወደ ሌላኛው ዳርቻ በእርምጃ ለመሻገር የሚቻልበት ጥልቀት የሌለው ስፍራ