am_tn/jos/01/04.md

1.1 KiB

አጠቃላይ መረጃ ፡

ያህዌ ከኢያሱ ጋር ንግግሩን ቀጠለ

የአንተ ምድር

"የአንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢያሱን ብቻ ሳይሆን የእስራኤልን ነገዶች በሙሉ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)

በፊትህ ለመቆም

በቁጥር 5 "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኢያሱን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)

እኔ አንተን አልተውህም ወይም አልጥልህም

"መተው" እና "መጣል" የሚሉት ቃላት በመሰረታዊነት አንድ አይነት ነገሮች ናቸው፡፡ ያህዌ እነዚህን አንድ ላይ ያጣመራቸው እዘኒህን ነገሮች እንደማያደርግ ለማጉላት ነው፡፡ "በእርግጥ ሁልጊዜም ከአንተ ጋር እሆናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ጥንድ አሉታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)