am_tn/jon/04/04.md

638 B

ይህን ያህል ልትናደድ መልካም ነውን?

እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ ያቀረበው ዮናስ ሊቆጣበት በማይገባው ጉዳይ ይህን ያህል በመቆጣቱ ሊወቅሰው ነው፡፡ ‹‹መቆጣትህ መልካም አይደለም››

ከከተማዋ ወጥቶ ሄደ

‹‹የነነዌን ከተማ ለቅቆ ሄደ››

በከተማዋ የሚሆነውን

‹‹በከተማዋ ላይ ምን እንደሚሆን፡፡›› ዮናስ እግዚአብሔር ከተማዋን ያጠፋት ወይም አያጠፋት እንደሆነ ለማየት ፈልጎአል፡፡